በላይነህ ክንዴ ግሩፕ በኤሌክትሪክ ሀይል የሚሰሩ ተሽከርካሪዎችን አስረከበ፡፡

በላይነህ ክንዴ ግሩፕ ለኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል የገጣጠማቸውን በኤሌክትሪክ ሀይል የሚንቀሳቀሱ የከተማና መካከለኛ አውቶብሶችን አስረከበ ። በርክክቡ ወቅት የተገኙት የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል ዋና ስራ አስፈጻሚ ኢንጂነር አሸብር ባልቻ እንደተናገሩት በአሁኑ ወቅት መንግሥት በፖሊሲ ደረጃ የኤሌክትሪክ ተሸከርካሪዎች ጥቅም ላይ እንዲውሉ ባስቀመጠው አቅጣጫ…

ዮሐንስ አያሌዉ (ዶ/ር) የአማራ ባንክ ዋና ስራ አስፈፃሚ ሆነዉ ተሾሙ::

የቀድሞው የኢትዮጵያ ልማት ባንክን ፕሬዝደንትነት ዮሐንስ አያሌዉ (ዶ/ር) የአማራ ባንክ ዋና ስራ አስፈፃሚ ሆነዉ ተሾሙ:: የኢትዮጵያ ልማት ባንክን ላለፉት 4 ዓመታት ሲመሩ የቆዩት ዮሐንስ (ዶ/ር) በአደሱ ዓመት ከመስከረም 02 ፤2017 ዓ.ም. ጀምሮ የአማራ ባንክን በስራ አስፈፃሚነት ቦታ እንደተሾሙ ተገልጿል። ዮሐንስ…