ከ50 ሺ ብር እስከ 3 ሚሊየን ብር ከጳጉሜን የገንዘብ ቁ/ብ/ኅ ሥራ ማኅበር

በተከታታይ ለ6 ወራት ቁጠባ የቆጠቡ ደንበኞ እስከ 3 ሚሊየን ብር ብድር እንደሚሰጥ ጳጉሜን የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር የኅብረት ስራ ማህበር አስታወቀ፡፡ አቶ ዘላለም ጌታነህ የጳጉሜን የገንዘብ ቁጠባ እና ብድር ኃ/የተ/የኅ/ስራ ማህበር ስራ አስኪያጅ ናቸው፡፡ ጳጉሜን በተለይም ለዝቅተኛው የህብረተሰብ ክፍል ገንዘብን…