በነዳጅ የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ጭማሪ መደረጉ ተገለጸ፡፡

Spread the love

በነዳጅ የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ጭማሪ መደረጉ ተገለጸ፡፡

ከመስከረም 28 ቀን 2017 ዓ.ም ምሽት 12 ሰዓት ጀምሮ የሚተገበር በሁሉም የነዳጅ የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ማስተካከያ መደረጉን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *