ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ አንዷለም አድማሴን የውጭ ግንኙነት ኃላፊ አድርጎ ሾሟል።

Spread the love

ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ኩባንያ፣ የቀድሞውን የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ አንዷለም አድማሴን የውጭ ግንኙነት ሃላፊው አድርጎ ሾሟል። አንዷለም እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ደቡብ ሱዳን ውስጥ ከሌሎች ግለሰቦች ጋር ያቋቋሙትን አንድ አዲስ የቴሌኮም ኩባንያ በሃላፊነት በመምራት ላይ ነበሩ::

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *