ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ አንዷለም አድማሴን የውጭ ግንኙነት ኃላፊ አድርጎ ሾሟል።ethiopianbusinessOctober 1, 2024News, Technology Spread the love ሳፋሪኮም ኢትዮጵያ ኩባንያ፣ የቀድሞውን የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ አንዷለም አድማሴን የውጭ ግንኙነት ሃላፊው አድርጎ ሾሟል። አንዷለም እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ደቡብ ሱዳን ውስጥ ከሌሎች ግለሰቦች ጋር ያቋቋሙትን አንድ አዲስ የቴሌኮም ኩባንያ በሃላፊነት በመምራት ላይ ነበሩ::